Skip to main content

የአካባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ዘርፍ ዋና ዋና ተግባራት፡

  •  በአካባበቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ሥራዎች ላይ ለባለድርሻ አካላትና ለማህበረሰቡ ግንዛቤ መፍጠር፤ 

  • የአካባቢ ብክለት (የድምጽ፣ የአየር፣ የአፈር፣ የፕላስቲክ እና የውሃ) ሥራዎችን መከታተልና መቆጣጠር፤ 

  • የኬሚካል ማምረቻ እና ማከማቻ ተቋማት ኢትዮጵያ በተቀበለቻቸው ዓለምአቀፍ   ስምምነቶችና አገራዊ ህጐች መሠረት እንዲፈፀሙ መከታተልና መቆጣጠር፤

  • በተለያዩ የማምረቻ እና አገልግሎት መስጫተቋማት ላይየክትትል ሥራዎችን መሥራትና ህግን ማስከበር፤

  • ለተለያዩ ለግልና ለመንግሥት ልማት ፕሮጄትቶች የአካባቢና ማህበራዊ ተጽዕኖ ግምገማ የይሁንታ ሥራ ፈቃድ መስጠት፤ 

  • የአካባቢና ማህበራዊ አያያዝ እቅድ የይሁንታ ሥራ ፈቃድ መስጠት፣ 

  • የአካባቢና ማህበራዊ ክዋኔ ኦዲት ማካሄድ፣ 

  • በአካባቢ ጉዳት ላይ ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ምላሽ መስጠት፤ 

  • በአረንጓዴ ቴክኖሎጂ አባወራ/ እማወራ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሙያዊ ድጋፍ ማድረግ፤